ዜና፡ የአካውንቲንግ እና ፋይናንስ የመውጫ ፈተና ላይ የተነሳውን ጥሬታ ተከትሎ ትምህርት ሚኒስቴር ተመሳሳይ ያለሆነ እና ለከፊል ተማሪዎች ብቻ የጨመረው ነጥብ ሌላ ቅሬታን አስነሳ
አዲስ አበባ፣ ሓምሌ 14 /2015 ዓ.ም፡- የአካውንቲንግ እና ፋይናንስ "የመውጫ ፈተና እንዲመረመርና ተገቢው ማሻሻያ እንዲደረግ የበርካታ ዩኒቨርሲቲዎች የአካውንቲንግ እና ፋይናንስ ትምህርት ክፍሎች እየጠየቁ ይገኛሉ። ተቋማቱ ለተማሪዎች የተሰጠው ፈተና ተማሪዎቹን የማይምጥን በመሆኑ በርካታ ተማሪዎች በመውደቃቸው ቅሬታ እያሰሙ ባለበት ወቅት ትምህርት ሚኒስቴር ተመሳሳይ ያለሆነ እና ለከፊል ተማሪዎች