Home2023February (Page 13)

February 2023

ጋሞ ዞን፣ አርባ ምንጭ ማዕከል፣ ዶይሳ ቀበሌ፣ ዶይሳ ምርጫ ጣቢያ ፤ ድምፅ የመስጠት ሂደት -ፎቶ፤ ምርጫ ቦርድ አዲስ አበባ፣ጥር 29/ 2015 ዓ.ም፡-  የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዛሬ በደቡብ ብሔር ህዝቦች ክልል መንግስት ስር በሚገኙ ስድስት ዞኖች እና አምስት ልዮ ወረዳዎች ላይ ለሚያካሄደው ህዝበ ውሳኔ የመረጮች ድምፅ

Read More

ምስል -ማህበራዊ ሚዲያ አዲስ አበባ፣ ጥር 19/ 2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን የማቻከል ወረዳ የፀጥታ ኃላፊ አቶ አይናለም አላምነህ እና የወረዳው ሚኒሻ ጽህፈት ቤት ሃላፊ የነበሩት አቶ አዝመራው አማረ በታጣቂዎች መገደላቸውን የዞኑ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን መምሪያ አስታወቀ። ኃላፊዎቹ በማቻከል ወረዳ ጥር 27/2015 ዓ.ም. ሌሊት ህዝብን ለማገልገል

Read More

አዲስ አበባ፣ ጥር 27/2015 ዓ.ም፡­- በአማራ ክልል 520,000 ተማሪዎች (ከዚህ ውስጥ 250,000 ያህሉ የተፈናቀሉ ህጻናት ናቸው) ፍትሃዊ የሆነ መሰረታዊ የትምህርት እድል ተደራሽነት አለማግኘታቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰበዓዊ መብቶች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አስታወቀ። ድርጅቱ ሀሙስ ጥር 25/ 2015 ዓ.ም. ባወጣው ሪፖርት እንዳስታወቀው ከእነዚህ አጠቃላይ ከ520ሺ ተማሪዎች ውስጥ በሰሜን

Read More