Home2022October (Page 4)

October 2022

ትግራይ ክልል ውስጥ የሚገኙ የኩናማ ማህበረሰብ አባላት ከባድ ጥቃት ደርሶባቸው ከቀያቸው ተፈናቅለው በቅርቡ በDW ቴሌቪዥን ቀርበዋል። አዲስ አበባ፣ጥቅምት15/ 2015 ዓ.ም፡- በትግራይ ክልል ሰሜን ምዕራብ ዞን ሽራሮ ከተማ ከጰጉሜ 1 አስከ መስከረም 2 ቀን 2015 ዓ/ም ቀን የኤርትራ ወታደሮች ቢያንስ 40 ሰዎችን ከህግ አግባብ ውጭ መገደላቸውን አምንስቲ

Read More

ምስል-የጋምቤላ ክልላዊ መንግስት ኮሙኒኬሽን አዲስ አባባ፤ጥቅምት 15/ 2015 ዓ.ም፡- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ባወጣው አዲስ መረጃ በዚህ ዓመት ከነሃሴ መጀመሪያ እስከ ጥቅምት ወር ድረስ የጣለውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ በጋምቤላ ክልል 12 ወረዳዎች እና በክልሉ ርዕሰ መዲና በደረሰ የጎርፍ አደጋ ቢያንስ 185,200 ሰዎች (37,040 አባወራዎች) ከቤት ንብረታቸው መፈናቀላቸውን

Read More

የአሜሪካ የላይኛው ምክር ቤት አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15/2015 ዓ.ም፡- በአፍሪካ ህብረት መሪነት በፌዴራል መንግስት ተወካዮች እና በትግራይ ክልል ባለስልጣናት መካከል በደቡብ አፍሪካ በሚካሔደው የሰላም ደርድር በሰሜን ኢትዮጵያ ለሁለት ዓመታት የዘለቀው ጦርነት እንዲቆም ከሁለቱ ተቀናቃኝ የአሜሪካ ፖለቲካ ፓርቲዎች (ዲሞክራት እና ሪፐብሊካን) የተዉጣጡ ዘጠኝ ሴናታሮች (የአሜሪካ

Read More