ዜና፡ በምዕራብ ጎጃም ዞን ሁለት ወረዳዎች በረዶ ቀላቅሎ የጣለ ከባድ ዝናብ በሰብልና በመኖሪያ ቤቶች ላይ ከፍተኛ ጉዳት አደረሰ
በብሩክ አለሙ አዲስ አበባ: ሰኔ 8/ 2014 ዓ.ም ፦በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን በሰሜን ሜጫ ወረዳ ቆለላ ቀበሌ ሰኔ 4 ቀን 2014 ዓ.ም. በረዶ ቀላቅሎ በጣለ ከባድ ዝናብ ምክንያት ከ 1000 በላይ የአርሶአደር መኖሪያ ቤቶች ላይ ሙሉ በሙሉ ውደሙት ማድረሱና ከባድና ቀላል የንብረት ጉዳት መድረሱን የሰሜን
0 Comments