HomePolitics (Page 91)

Politics

በደረጀ ጎንፋ አዲስ አበባ መጋቢት 27፣ 2014 - በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ቅምቢቢት ወረዳ 280 ሄክታር ስፋት ያለው መሬት ‘በማይታወቅ ሁኔታ’ በአማራ ክልል መንግስት አስተዳደር ስር መግባቱን የወረዳው ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ  መግለጫ አስታውቋል። በተጨማሪም የአማራ ልዩ ሃይል በወረዳው መሰማራቱ የአካባቢውን አርሶ አደሮች በነፃነት እንዳይዘዋወሩ እያደረጋቸው መሆኑንም

Read More

አዲስ አበባ መጋቢት 20/2014: በሳውዲ አረቢያ መንግስት ያሉት ኢትዮጵያውያን  ከረቡዕ መጋቢት 21 ጀምሮ  ወደ አገራቸው እንደሚመለሱ   የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ እንዳስታወቀው ከሳዑዲ አረቢያ የተመለሱ የዜጎችን መልሶ ማቋቋምና ማገገም እንዲከታተል የተቋቋመው ኮሚቴ ሰኞ መጋቢት 19 ቀን 2014 ዓ.ም በኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር

Read More

በጌታሁን ጸጋዬ አዲስ አበባ መጋቢት 19/2014፡- በደቡብ ክልል የኮንሶ ዞን የሰገን ወረዳ የገቢዎች ቢሮ ኃላፊ አቶ ገረሙ ገለቦ ትናንት ምሽት ከጓደኞቻቸው ጋር በሆቴል ውስጥ እየተመገቡ ሳለ በጥይት መገደላቸው ተገለጸ። ግድያው በተፈፀመበት ምሽት አብረውት የነበሩ ሶስቱ  ጓደኖች እና የሆቴሉ ባለቤት የሆነችው ሴት  በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የወረዳው ሰላምና

Read More