HomePolitics (Page 94)

Politics

አዲስ አበባ ታህሳስ 28/ 2014 - የአማራ ብሔራዊ ክልልዊ መንግሥት አስተዳደር ምክር ቤት የሰዓት እላፊ ገደብ ሙሉ ኃላፊነት ለከተማ አስተዳደሮች በመስጠት የፀጥታ ሁኔታውን እየገመገሙ በራሳቸው ሰዓት እላፊ ገደቡን የማንሳትም ኾነ የማስቀጠል ሙሉ ኃላፊነት ከተጠያቂነት ጋር መስጠቱን የአማራ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ ግዛቸው ሙሉነህ

Read More

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 14፣2014- የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ዕዝ ማምሻውን ባደረገው ስብሰባ ከገመገመ በኋላ በአማራ ክልል መንግሥት ከትግራይ ተዋጊዎች ሀይሎች ነጻ ባወጣቸው አካባቢዎች በማኅበረሰቡ፣በአስተዳደር አካላትና በጸጥታ አካላት መወሰድ የሚገባቸውን ተግባራት በመለየት የሚከተሉትን ትእዛዛት ሰጥቷል ። መንግሥት ከትግራይ ተዋጊዎች ሀይሎች ነጻ ባወጣቸው አካባቢዎች አስተዳደርን መልሶ የማቋቋምና መሠረታዊ

Read More

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 1/2014-ጋዜጠኛ ታምራት ከመኖሪያ ቤቱ አርብ ዕለት ከጠዋቱ 4:30 ገደማ ለጥያቄ ትፈለጋለህ በሚል ነው ወደ ሶስተኛ ፖሊስ ጣቢያ የተወሰደው እና የጋዜጠኛውን የመኖሪያ ቤትእና ቢሮ በመፈተሽም ለመረጃ ይፈለጋሉ ያሏቸውን የሚዲያ ዕቃዎች በሙሉ በዋናነት፣ ላፕቶፕ ፣ኮምፒተሮች፣ መቅረፀ ድምፅ፣ ፋላሽ ሚሞሪ፣ እና ሌሎች የሚዲያ መገልገያ መሣሪያዎች

Read More