HomeOp/Ed (Page 2)

Op/Ed

የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ምስል- የከንቲባ ጽ/ቤት አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4/ 2014 ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዲስ የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ መደቦች ምዘና፣ ደረጃዎች ምደባና የደመወዝ እርከን ደንብ ማውጣቱን ዋዜማ ራዲዮ ዘግቧል፡፡ የደረጃ አንድ የደመወዝ መነሻ 1,100 ብር ሲሆን፣ የዚህ ደረጃ ጣሪያ ደግሞ 2,079 ብር

Read More

ፋቱ ቤንሱዳ የሰብአዊ መብቶች ካውንስል ፕሬዝዳንት አምባሳደር ፌዴሪኮ ቪሌጋስ (አርጀንቲና) ጋምቢያዊቷ ፋቱ ቤንሱዳ፣ ኬንያዊቷ ካሪ ቤቲ ሙሩንጊ እና አሜሪካዊቷን ስቲቨን ራትነር በኢትዮጵያ የአለም አቀፍ ሰበአዊ መብቶች ኮሚሽን  ሶስት አባላት ሆነው መሾማቸውን አስታውቀዋል።  ወይዘሮ ቤንሱዳ የሶስቱ  ኮሚሽኖች ሊቀመንበር ሆነው አንሚያገለግሉ ታውቋል። በታህሳስ 17 ቀን 2021

Read More

በጌታሁን ፀጋዬ እና ማህሌት ፋሲል አዲስ አበባ ጥር 02 2014፣ መንግስት ታህሳስ 29 2014 ማታ የቀድሞ የህውሀት አመራሮችን ከእስር ለቋል። ከተለቀቁት ውስጥ አቶ ስብሀት ነጋ፣ ቅዱሳን  ነጋ ፣ሙሉ ገብረ እግዚአብሄር ፣ አምባሳደር አባዲ ዘሙ እንዲሁም አባይ ወልዱ የሚገኙ ሲሆን የነሱን መፈታት የተለያዩ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ተቃውመውታል።  እናት ፓርቲ

Read More