HomeNews (Page 58)

News

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3/2015 ዓ.ም፡- በ2022 ኢትዮጵያ በተፈናቃዮች ብዛት ከሰሃራ በታች ካሉ ሀገራት ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎን በማስቀደም በሁለተኛ ደረጃ ላይ እንደምትገኝ የኖርዌ የስደተኞች ካውንስል የተፈናቃዮች ክትትል ማዕከል አስታወቀ፡፡  ማዕከሉ ይፋ ያደረገው የ2022 አመታዊ መረጃ እንደሚያሳየው በኢትዮጵያ አጠቃላይ ተፈናቃዮች ቁጥር ሁለት ሚሊዮን ዘጠኝ መቶ አምስት ሺ

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3/2015 ዓ.ም፡- የአፍሪካ ቀንድ የአሜሪካን መንግስት ልዩ ልዑክ የሆኑት ማይክ ሀመር በአሜሪካ በካሊፎርንያ ሎስ አንጀለስ ከተማ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን ጋር እንደሚወያዩ ተገለጸ። ማይክ ሀመር በዛሬው እለት ወደ ካሊፎርንያ በማቅናት ለዘጠኝ ቀናት በሚኖራቸው ቆይታ ከትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት እንደሚያደርጉ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሞባይል ፋይናንስ አገልግሎት ፍቃድ ለሳፋሪኮም የቴሎኮም ኩባንያ መስጠቱ ተገለጸ። ኤም ፒሳ በሚል የሞባይል ስልክ የግብይት አገልግሎት በመስጠት የሚታወቀው ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ በዘርፉ ፈቃድ ያገኘ የመጀመሪያው የውጭ ኩባንያ አድርጎታል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሳፋሪኮም ፈቃድ ማግኘቱ አዳዲስ የባንክ አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ገበያ

Read More