HomeNews (Page 57)

News

ከሱዳን ተሰደው ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ስደተኞች ፎቶ-: UNOCHA አዲስ አበባ፣ ግንቦት፣ 4/ 2015 ዓ.ም፡- በሱዳን በተከሰተው ጦርነት ምክንያት እስከ ትናንትና ድረስ ከ17 ሺህ 444 በላይ የሚሆኑ የ67 ሀገራት ዜጎች ስደተኞች ወደ ምዕራብ ጎንደር ዞን መግባታቸውን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ የምዕራብ ጎንደር ዞን የመንግስት ኮሙኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ ፋንታሁን

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4/2015 ዓ.ም፡- በሶማሌ ክልል እየጣለ ያለው ዝናብ በአስከተለው ጎርፍ፣ የ44 ሰዎች ሕይወት ያለፈ ሲሆን፣ ከ19ሺሕ በላይ እንስሳትም መሞታቸውን የክልሉ አደጋ መከላከል እና ዝግጁነት ቢሮ የአደጋ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ቢሮ አስታውቋል። በክልሉ ባለፉት ሣምንታት ጀምሮ በ38 ወረዳዎች ውስጥ በጣለው ከባድ ዝናብ የዋቢ ሸበሌ፣ ገናሌ፣ ወይብና

Read More

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ሂክማ ከይረዲን አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4/2015 ዓ.ም፡- በ2015 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት በአገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ሕግና መመሪያ ያላከበሩ 3 ሺህ 800 አመራሮች እና ባለሙያዎች ተጠያቂ መሆናቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት

Read More