ዜና፡ በሱዳን በተከሰተው ጦርነት ምክንያት ከ17 ሺህ በላይ የሚሆኑ የ67 ሀገራት ዜጎች ወደ ምዕራብ ጎንደር ዞን መግባታቸውን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ
ከሱዳን ተሰደው ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ስደተኞች ፎቶ-: UNOCHA አዲስ አበባ፣ ግንቦት፣ 4/ 2015 ዓ.ም፡- በሱዳን በተከሰተው ጦርነት ምክንያት እስከ ትናንትና ድረስ ከ17 ሺህ 444 በላይ የሚሆኑ የ67 ሀገራት ዜጎች ስደተኞች ወደ ምዕራብ ጎንደር ዞን መግባታቸውን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ የምዕራብ ጎንደር ዞን የመንግስት ኮሙኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ ፋንታሁን
0 Comments