HomeHorn of Africa (Page 92)

Horn of Africa

የሟቾቹ አስከሬኖች የተገኙበት ቦታ ። የፎቶ ክሬዲት፡ mwebantu.com አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 3፣ 2015 ፦ የዛምቢያ ፖሊስ በዋና ከተማዋ ወጣ ብሎ በሚገኝ የእርሻ ቦታ ላይ ኢትዮጵያውያን እንደሆኑ የተገመቱ የ27 አስከሬኖች "ተጥለው" ማግኘቱን የዛምቢያ ሚዲያዎች ዘገቡ። የዛምቢያ ፖሊስ ምክትል ቃል አቀባይ ዳኒ ሙዋሌ እንዳሉት 27 አስከሬኖችን በንግዌሬሬ አካባቢ

Read More

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23/2015 ዓ.ም፡- የሰላም ስምምነቱን ተግባራዊነት የሚያደናቅፉ እንደዚሁም ከሱዳን ግዛት በመነሳት በኢትዮጵያ ላይ ጥቃት ለመፈፀም የሚሞክሩ አካላትን ሱዳን እንደማትታገስ የሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ጄነራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን ገለፁ፡፡ ሁለቱ አገራት በህዳሴ ግድብና በድንበር ጉዳዮች ላይ ያላቸውን ልዩነትም በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት እና ህገወጥ የሰዎች፣

Read More

በኡም ራኩባ የስደተኞች መጠለያ ውስጥ የምትገኝ የትግራይ ሴት ስደተኛ ራሷን ከአቧራ ለመከላከል እየጣረች። ገዳረፍ ክልል፣ ሱዳን፣ ታህሳስ 2020። ፎቶ፡ MSF በቤካ ኣቶማ  @bek_boru አዲስ አበባ፣ ህዳር 15/ 2015 ዓ.ም፡- በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ መንግስት እና በትግራይ ባለስልጣናት መሃል የተካሄደው የሰላም ስምምነት ይፋ ከሆነ ማግስት ጀምሮ የተለያዩ

Read More