ዜና፡ የዛምቢያ ፖሊስ ኢትዮጵያውያን እንደሆኑ የተገመቱ 27 አስከሬኖችን በእርሻ አካባቢ “ተጥለው” አገኘ
የሟቾቹ አስከሬኖች የተገኙበት ቦታ ። የፎቶ ክሬዲት፡ mwebantu.com አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 3፣ 2015 ፦ የዛምቢያ ፖሊስ በዋና ከተማዋ ወጣ ብሎ በሚገኝ የእርሻ ቦታ ላይ ኢትዮጵያውያን እንደሆኑ የተገመቱ የ27 አስከሬኖች "ተጥለው" ማግኘቱን የዛምቢያ ሚዲያዎች ዘገቡ። የዛምቢያ ፖሊስ ምክትል ቃል አቀባይ ዳኒ ሙዋሌ እንዳሉት 27 አስከሬኖችን በንግዌሬሬ አካባቢ