HomeHorn of Africa (Page 86)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ጥር 26/ 2015 ዓ.ም፡– የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ኮሚሽን መርማሪ ቡድን በኢትዮጵያ ስልጣን እና ተግባሩ እንዲቋረጥ ኢትዮጵያ የአሜሪካንን ድጋፍ ጠየቀች። ኢትዮጵያ ጥሪውን ያቀረበችው ትላንት የአሜሪካን ኤምባሲ ጉዳይ አስፈጻሚ የሆኑት አምባሳደር ትሬሲ ጃኮብሰን ጋር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታው ምስጋኑ አረጋ በተወያዩበት ውቅት መሆኑን

Read More

በጌታሁን ለገሰ @Birmaduu2 አዲስ አበባ፣ጥር 25/ 2015 ዓ.ም፡– በደቡባዊ ኢትዮጵያ የኦሮምያ ክልል የሚገኘው የቦረና ዞን በምስራቅ አፍሪካ ከሚገኙ ሀገራት ባለፉት አርባ አመታት ባጋጠመው ድርቅ በከፍተኛ ሁኔታ ከተጎዱ አከባቢዎች ዋነኛው ነው። ከስምንት መቶ ሺ በላይ የሚሆኑት የዞኑ ነዋሪዎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው ባለስልጣናቱ አስታውቀዋል። ለአምስት ተከታታይ ግዜያት በተራዘመ

Read More

አዲስ አበባ፣ ጥር፣24/ 2015 ዓ.ም፡- ባልታወቁ ታጣቂዎች ታግተው የነበሩት ቁጥራቸው 20 የሚሆን የዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ ሰራተኞች እያንዳንዳቸው ከ50ሺ ብር እስከ 100ሺ ብር ክፍያ ሰኞ እለት መለቀቃቸውን በጉዳይ በቂ መረጃ ያላቸው አንድ ምንጭ ለአዲስ ስታንዳርድ ተናገሩ። ክፍያውን መፈፀም ያልቻሉ ደግሞ በኋላ ላይ ለመክፈል ቃል በመግባት ተለቀዋል

Read More