HomeHorn of Africa (Page 74)

Horn of Africa

በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ የካቲት 24/2015 ዓ.ም፡- የጉራጌ ዞን የምክር ቤት አባል የሆኑት አቶ መኑር ረሺድ፣ የዞኑ ምክር ቤት ቋሚ ሰብሳቢ የነበሩት ወ/ሮ ጠጄ ደመቀ፣ የከተማ ንግድና ኢንተርፕራይዝ ኃላፊ አቶ አስራት ታደለ፣ የወልቂጤ ከተማ የገቢዎች ኃላፊ አቶ ሰፋ ጀማል፣ ወልቂጤ ከተማ የአዲስ ክፍለ ከተማ የፀጥታ

Read More

ፎቶ- IOM/Kaye Viray አዲስ አበባ፣ የካቲት 22/ 2015 ዓ.ም፡- በሰሜን ኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ለሁለት ዓመታት በዘለቀው ደም አፋሳሽ ጦርነት ምክንያት ከአንድ የትግራይ አካባቢ ተፈናቅለው ወደ በሌላ የትግራይ አካባቢ የተጠለሉ ዜጎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ከዕለት ተዕለት እየጨመረ በመምጣቱ የተነሳ ለእለት ጉርሻ ዕርዳታ የሚሹ ተፈናቃዮች ቁጥር እያሻቀበ የመጣ

Read More

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21/ 2015 ዓ.ም፡– የኢትዮጵያ መንግሥት በትግራይ ጦርነት ወቅት የተፈጸሙ ሰብአዊ ወንጀሎችን ለማጣራት የሚካሄደው ምርመራ እንዲቆም የሚጠይቅ ረቂቅ የውሳኔ ሀሳብ ለተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባላት ማሰራጨቱን ሮይተርስ የዜና ወኪል ምንጮቹን ዋቢ በማድረግ አስታወቀ። እርምጃውም የምርመራው ውጤት ይፋ እንዳይወጣ እና በምክር ቤቱም

Read More