HomeEthiopia (Page 115)

Ethiopia

አዲስ አበባ፣ጥር 22/ 2015 ዓ.ም፡– የሶማሊ ክልል የኮሙዩኒኬሸን ቢሮ በክልሉ ይንቀሳቀሱ የነበሩ 15 የውጭ ሚዲያዎችን ማገዱ ተገለጸ። መቀመጫቸውን በክልሉ ያደረጉ ቢቢሲ እና የአሜሪካ ድምጽ የሶማሊኛ ቋንቋ ጨምሮ በክልሉ የሚንቀሳቀሱ የ15 የዉጭ መገናኛ ብዙሃን ጋዜጠኞች ያለ ህጋዊ ፈቃድ መንቀሳቀሳቸውን ኮንኗል። የመገናኛ ብዙሃኑ የክልሉ ወኪሎች ህጋዊ ማረጋገጫና

Read More

በመካሄድ ላይ ያለው የአገው ፈረሰኞች ፌስቲቫል ከፊል እይታ። ፎቶ፡ አዊ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ አዲስ አበባ፣ጥር 22/ 2015 ዓ.ም፡– 83ኛው የአገው ፈረሰኞች ማህበር የምስረታ በዓል በአማራ ክልል በምትገኘው አዊ ዞን፣ እንጅባራ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡ በበዓሉ አከባበር ላይ የፌዴራል እና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች፣ ልዩ ልዩ የኪነ ጥበብ ሰዎች

Read More

በጌታሁን ለገሰ @Birmaduu2 አዲስ አበባ፣ጥር 22/ 2015 ዓ.ም፡– በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ ዞን አዲያ በርጋ ወረዳ የሚገኘው የዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ 20 ሠራተኞቹ ባልታወቁ ታጣቂዎች መታገታቸውን በጉዳይ በቂ መረጃ ያላቸው አንድ የኩባንያው ባልደረባ ለአዲስ ስታንዳርድ ተናገሩ። ባልደረባው አዲስ ስታንዳርድ በስልክ እንደገጸው ጠለፋው የተፈፀመው ሀሙስ ጥር 18 ቀን 2015

Read More