ዜና፡ የሶማሌ ክልል ጋዜጠኞቻቸዉ ያለፈቃድ በስራ ላይ መሰማራታቸውን ጠቅሶ 15 የዉጭ መገናኛ ብዙሃንን አገደ
አዲስ አበባ፣ጥር 22/ 2015 ዓ.ም፡– የሶማሊ ክልል የኮሙዩኒኬሸን ቢሮ በክልሉ ይንቀሳቀሱ የነበሩ 15 የውጭ ሚዲያዎችን ማገዱ ተገለጸ። መቀመጫቸውን በክልሉ ያደረጉ ቢቢሲ እና የአሜሪካ ድምጽ የሶማሊኛ ቋንቋ ጨምሮ በክልሉ የሚንቀሳቀሱ የ15 የዉጭ መገናኛ ብዙሃን ጋዜጠኞች ያለ ህጋዊ ፈቃድ መንቀሳቀሳቸውን ኮንኗል። የመገናኛ ብዙሃኑ የክልሉ ወኪሎች ህጋዊ ማረጋገጫና
0 Comments