ዜና፡ የኤርትራ ጦር ከኢትዮጵያ አለመውጣቱን አሜሪካ አስታወቀች
በጥምቀት በዓል ዋዜማ ከሽሬ ከተማ የወጡ ፎቶዎች የኤርትራ ጦር በከተማው ውስጥ እንዳለ ያሳያሉ። ፎቶ: ሃፍቶም በርሄ አዲስ አበባ፣ጥር 22/ 2015 ዓ.ም፡– ባሳለፍነው ሳምንት መገባደጃ በናይሮቢ ጋዜጣው መግለጫ የሰጡት በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአሜሪካ አምባሳደር ሊንዳ ቶማስ የኤርትራ ሰራዊት ከኢትዮጵያ አለመውጣቱ ገልጸዋል። የኤርትራ ወታደሮችምንም እንኳን ወደ ድንበር አከባቢ
0 Comments