ርዕሰ አንቀፅ፡ ኦሮሚያ ዉስጥ ያለው አውዳሚ ጦርነት እንዲቆም የህዝብ ተወካዮች ያቀረቡትን ጥሪ እንደግፋለን
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14/ 2015 ዓ.ም፡- በኦሮሚያ ክልል ያለው የጸጥታ ሁኔታ በኢትዮጵያ ውስጥ በቅርቡ እየተከሰቱ ያሉትን ሁኔታዎች በቅርበት የሚከታተሉ የሀገር ውስጥ እና የውጭ አካላት ትኩረትን ይፈልጋል። ባለፉት አራት ዓመታት ውስጥ የዜጎች ደህንነትና የፀጥታ ሁኔታ እየከፋ መጥቷል፣ በርካታ የፖለቲካ ፍላጎት ያላቸው አካላት በትጥቅ ትግል ፍላጎታቸዉን ለማሳካት
0 Comments