ዕለታዊ ዜና፡ በአማራ ክልል በደቡብ ወሎ ዞን ከለላ ወረዳ በረዶ ቀላቅሎ የጣለው ከባድ ዝናብ በንብረትና በእንስሳት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አደረሰ
ምስል- ደቡብ ወሎ ዞን መንግስት ኮሚኒኬሽን አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30 ቀን 2014 ዓ.ም፦በደቡብ ወሎ ዞን ከለላ ወረዳ በልጓማ ከተማና ዙሪያው በሚገኙ ቀበሌዎች ሐምሌ 28/2014 ዓ.ም ከምሽቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ በረዶ ቀላቅሎ የጣለው ከባድ ዝናብ በንብረትና በእንሰሳት ላይ ጉዳት ማድረሱን የደቡብ ወሎ ኮሙኒኬሽን አስታወቀ፡፡ በረዶ ቀላቅሎ በጣለው ከባድ