HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 94)

Author: Alemitu Homa

አዲስ አበባ፣ህዳር 3/2014 ዓ.ም፡- በትግራይ ክልል ተከስቶ በነበረው ጦርነት ምክንያት አገልግሎት ተቋርጦባቸዉ የነበሩ በሽሬ ዲስትሪክት ስር የነበሩ እና በምእራብ ትግራይ የሚገኙ ሰባት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች ማለትም የማይካድራ፣ ሁመራ፣ ቃፍታ ፣ አውሮራ፣ ዳንሻ፣ አዲ ረሚፅ እና ከተማ ንጉስ ቅርንጫፎች ስራ መጀመራቸውን ባንኩ አስታወቀ። እነዚህ ሰባቱ የባንኩ

Read More

አዲስ አበባ፡ ሕዳር 2 ፣ 2015፦የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ቢሮ በፕሪቶሪያ በተደረሰው ስምምነት መሠረት የሰብዓዊ ዕርዳታ በአስቸኳይ እና ያለገደብ ወደ ትግራይ እንዲገባ በማለት የሰጠውን መግለጫ ተከትሎ፣ የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን “እስካሁንም በመከላከያ ወዳልተያዙት አካባቢዎች ጨምሮ ዕርዳታ ከምንጊዜዉም

Read More

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2/2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል፣ በኦሮሞ ዞን፣ የባቲ ወረዳ አስተዳደር መንግስት ኮምዩኒኬሽን ቢሮ 28 ኢትዮጵያውያን በህገ ወጥ መንገድ ከሀገር ለመውጣት ሲሞክሩ በአካባቢው ፖሊስ መያዛቸዉን አስታወቀ። የባቲ ወረዳ አስተዳደር እንዳለዉ ከሆነ ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር በተደጋጋሚ እየተከሰተ ይገኛል። በትናንትናው ዕለትም 28 ሰዎች፤ 9 ወንዶች እና

Read More