ዜና፡- ንግድ ባንክ በጦርነቱ ምክንያት አገልግሎት አቋርጠዉ የነበሩ ሰባት ቅርንጫፎች ስራ መጀመራቸውን ገለፀ
አዲስ አበባ፣ህዳር 3/2014 ዓ.ም፡- በትግራይ ክልል ተከስቶ በነበረው ጦርነት ምክንያት አገልግሎት ተቋርጦባቸዉ የነበሩ በሽሬ ዲስትሪክት ስር የነበሩ እና በምእራብ ትግራይ የሚገኙ ሰባት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች ማለትም የማይካድራ፣ ሁመራ፣ ቃፍታ ፣ አውሮራ፣ ዳንሻ፣ አዲ ረሚፅ እና ከተማ ንጉስ ቅርንጫፎች ስራ መጀመራቸውን ባንኩ አስታወቀ። እነዚህ ሰባቱ የባንኩ
0 Comments