HomeArticles Posted by addisstandard (Page 13)

Author: addisstandard

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28/ 2015 ዓ.ም፡- ከመጪው 2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ጀምሮ የሀገሪቱን ስርዓተ ትምህርት ተግባራዊ የማያደርጉ አለም አቀፍ ትምህርት ቤቶች (international school) የሚማሩ ተማሪዎች የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል መልቀቂያን ጨምሮ የ12ኛ ክፍል ፈተና መፈተን እንደማይችሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የትምህርት ቢሮው

Read More

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28/2015 ዓ.ም፡- የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ሐምሌ 28 ቀን 2015 ዓ.ም ባካሄደው 23ኛ መደበኛ ስብሰባ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የሚታየውን በትጥቅ የተደገፈ ህገወጥ እንቅስቃሴ በመደበኛ የህግ ማስክበር ስርዓት ለመቆጣጠር ወደ ማይቻልበት ደረጃ የተሸጋገረ በመሆኑ የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ ለማወጅ የቀረበለትን ሀሳብ አጽድቋል። የአስቸኳይ

Read More

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28 ቀን 2015 ዓ.ም:­- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል እየተደረጉ ባሉ ግጭቶች ተሳታፊ የሆኑ ወገኖች ካለፈው የጦርነት ውጤት በመማር የተፈጠረውን ችግር “በጥበብና በማስተዋል እንዲሁም በሰለጠነ አካሄድና በሰላማዊ መንገድ” ተወያይተው እንዲፈቱ ጥሪ አቀረበ፡፡ ቅዱስ ሲኖዶሱ ይህን ጥሪ ያቀረበው ትላንት

Read More