ዜና፡ “በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል ፈተና ሲሰጥ የነበረ አንድ መምህር እና ሁለት የፌደራል ፖሊስ አባሎች ተገድለዋል”- ትምህርት ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29/2015 ዓ.ም፡- በመከላከያ ሀይል እና ኢመደበኛ ኃይሎች መካከል በተካሄደ የተኩስ ልውውጥ ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለመስጠት ወደ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በፈታኝነት ተመድበው የሄዱ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና ተግባቦት መምህር የነበሩት ታደሰ አበበ ገብረሀና (ረ/ፕ/ር) እና ሁለት የፌደራል ፖሊስ አባሎች መገደላቸውን ትምህርት
0 Comments