ዜና: አዲስ አበባን የሁከት ማእከል ለማድረግ የተደረጉ ሙከራዎች መክሸፋቸውን ከንቲባ አዳነች አበቤ አስታወቁ
ፎቶ ከአስተዳደሩ የማህበራዊ ሚዲያ የተገኘ አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6/ 2015 ዓ.ም - አዲስ አበባ ከተማን የሁከት ማእከል ለማድረግ በተለያየ ግዜ የተደረጉ የተለያዩ ሙከራዎች መክሸፋቸውን የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አበቤ አስታወቁ፡፡ ከንቲባዋ በመካሄድ ላይ ያለው የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤው ላይ ባቀረቡት ሪፖርት እንዳመለከቱት ባለፉት ስድስት
0 Comments