ዜና፥ በኦሮምያ እና በሶማሌ ክልሎች በሚገኙ አራት ዞኖች በተከሰተ የኮሌራ ወረርሽኝ 28 ሰዎች ሲሞቱ አንድ ሚሊየን የሚጠጉ ነዋሪዎች ከፍተረኛ አደጋ ላይ ናቸው፣ተ.መ.ድ.
በህዳር 2015 የዓለም ጤና ድርጅት ቡድን በኢትዮጵያ የተከሰተውን የኮሌራ ወረርሽኝ ለመቆጣጠር መከላከል ላይ ያተኮረ እንቅስቃሴ መቀላቀሉን ገልጿል። ፎቶ፡ WHO አዲስ አበባ፣ጥር 24/ 2015 ዓ.ም፡– በኢትዮጵያ በኮሌራ ወረርሽኝ ሳቢያ 28 ሰዎች ለሞት ሲዳረጉ አንድ ሚሊየን የሚጠጉ ደግሞ ለከፍተኛ አደጋ መጋለጣቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሪፖርት አስታወቀ። ወረርሽኙ
0 Comments