ዜና፡ ጋዜጠኛ ቴዎድሮስ አስፋው ከዘጠኝ ቀናት እስር በኋላ በ30 ሺ ብር ዋስ ከእስር ተፈታ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 16/ 2015 ዓ.ም፡– የኢትዮ ሰላም ዩትዩብ ቻናል መስራች ጋዜጠኛ ቴዎድሮስ አስፋው ከዘጠኝ ቀናት እስር በኋላ ትላንት ማምሻውን በ30 ሺ ብር ዋስትና ከእስር መፈታቱን ወንድሙ ቢንያም አስፋው ለአዲስ ስታንዳርድ አረጋገጠ፡፡ የፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት በ30 ሺ ብር ዋስትና እንዲፈታ ችሎቱ
0 Comments