ትንታኔ፡ አዲስ የተመሰረተው የሸገር ከተማ ኃላፊዎች ህገ-ወጥ መኖሪያ ቤቶችን ያለ አንዳች ማስጠንቀቂያ ማፍረስ ቀጥለዋል፤ ድርጊቱ የብሄር አድሎ እንደሌለው ይገልፃሉ
በሸገር ከተማ አስተዳደር በለገጣፎ ለዳዲ አርባ አራት አካባቢ የፈረሱ ቤቶች አዲስ አበባ፣ የካቲት 27/2015 ዓ.ም፡-የኦሮምያ ክልል መንግስት በአዲስ አበባ ዙሪያ የሚገኙ ከተሞችን አስተሳስሮ” ሸገር ከተማ አስተዳደር” በሚል ስያሜ ከመሰረታቸው ውስጥ አንዱ በሆነው በለገጣፎ ለገዳዲ አከባቢ የሚገኙ በርካታ ቤቶች በመፍረስ ላይ ይገኛሉ። የክልሉ መንግስት በአዲስ አበባ ዙሪያ
0 Comments