ዜና ትንታቴ፡ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ውዝግብ ያስነሳውን የብሄራዊ መልቀቂያ ፈተና ማብራሪያ ጠየቀ
በአዲስ ስታንዳርድ ሪፖርተሮች አዲስ አበባ መጋቢት 10/2014:-የሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ እና ትምህርት ሚኒስቴር በሁለት ዙር የተካሄደውን የትምህርት መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ ካደረጉ በኋላ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት እና መቁረጫ ነጥብ ላይ ጥያቄ አቅርቧል። የክልሉ ትምህርት ቢሮም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤትና መቁረጫ ነጥብ
0 Comments