HomeNews (Page 161)

News

በዚህ አመት ግንቦት ወር ላይ በማዕከላዊ ክልል የሚገኘው የማላዊ የኢሚግሬሽን እና የዜግነት አገልግሎት መምሪያ 114 የእስር ጊዜያቸውን ያጠናቀቁ ኢትዮጵያውያንን ወደ አገራቸው እየመለሰ መሆኑን አስታውቋል። ፎቶ፡ ማላዊ24 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11/2015 ዓ.ም - የማላዊ ፖሊስ በማላዊ ሰሜናዊ ግዛት በምትገኘው ካሮንጋ ዉስጥ በሚገኝ ጥብቅ ደን ውስጥ ተደብቀው የተገኙ

Read More

ፎቶ፡ ማላዊ24 አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 10/ 2015 ዓ.ም፡- የማላዊ ፖሊስ የኢትዮጵያውያን ስደተኞች ሊሆን ይችላል ያለውን 25 አስከሬን የያዘ የጅምላ መቃብር ማግኘቱን የማላዊ መገናኛ ብዙሃን የአከባቢውን ፖሊስ ዋቢ አድርጎ ዘገበ፡፡ "መቃብሩ የተገኘው ማክሰኞ ረፋድ ላይ ቢሆንም አስክሬኖቹን ማውጣት የጀመርነው ዛሬ ነው። እስካሁን 25 አስከሬኖች አግኝተናል" ሲል የፖሊስ

Read More

አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ። ፎቶ፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አዲስ አበባ ጥቅምት 10/ 2015: የጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አህመድ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን "የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን የሚመራዉ የሰላም ድርድር በደቡብ አፍሪካ ጥቅምት 14 ቀን 2015 ዓ.ም አንደሚደረግ አሳውቆናል" ሲሉ ገለፁ። መስከረም 23 ቀን 2015 ዓ.ም አፍሪካ ህብረት ለትግራዩ መሪ

Read More