HomeNews (Page 2)

News

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 12/2015 ዓ.ም፡- በሀገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች መሳሪያ አንግበር የሚንቀሳቀሱ ሀይሎች ለሰላም ቅድሚያ እንዲሰጡ እና መንግስት በሩን ክፍት አድርጎ ሁሉንም እንዲያወያይ ቅዱስነታቸው አቡነ ማትያስ ጥሪ አቀረቡ። አቡነ ማትያስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሊቀጳጳሳት ነሃሴ 12 ቀን 2015 ዓ.ም በወቅታዊ አገራዊ ጉዳይ ተንተርሰው ባቀረቡት ይፋዊ አባታዊ

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 11/2015 ዓ.ም፡- የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ ማሃመት በአማራ ክልል እየተካሄደ ያለው ወታደራዊ ግጭት እጅግ እንዳሳሰባቸው በማስታወቅ በአፋጣኝ ተኩስ እንዲቆም ጠይቀዋል። ሊቀመንበሩ በህብረቱ ድረገጽ ባስተላለፉት መልዕክት ሁኔታውን በትኩረት እየተከታተሉት እንደሚገኙ አስታውቀው የአፍሪካ ህብረት የኢትዮጵያ ህገመንግስታዊ ስርአት እንዲከበር፣ ለግዛት አንድነቷ፣ ሉአላዊነቷ እና ነጻነቷን ለማስጠበቅ

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 10/2015 ዓ.ም፡- በሀገራቸው የተከሰተውነ ጦርነት ሸሸተው ከ75 ሺ በላይ ሱዳናውያን ወደ ኢትዮጵያ መሰደዳቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት መረጃ ያመላክታል። አብዘሃኛዎቹ ወደ ኢትዮጵያ የገቡት ሱዳናውያን ሰደተኞች ደግሞ በአማራ ክልል በኩል መሆኑን መረጃዎቹ ያሳያሉ። ባለፉት ሳምንታት በአማራ ክልል ተከስቶ የነበረው ቀውስ ሱዳናውያኑን በከፍተኛ ሁኔታ እንዳስጨነቃቸው ዳባንጋ

Read More