HomeIn-depth Analysis (Page 5)

In-depth Analysis

መሃሪ ታደለ ማሩ @DrMehari አዲስ አበባ፤ ሚያዚያ 29, 2012 – የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር በቅርብ ጊዜ እንደገለፁት ገዢው ፓርቲ እስከሚቀጥለው ምርጫ ድረስ ሥልጣን ይዞ ይቀጥላል፡፡ የኮቪድ-19ን መጨረሻና ምርጫው የሚካሄድበትን ጊዜ መጠበቅ ግን ጎዶትን እንደመጠባበቅ ነው፤ ማንም መቼ እንደሚመጡ አያውቅም፡፡ ትርጉም ያለው ውይይት ከሕዝቡ ጋር ማድረግ በማይቻልባትና ጭካኔ የተሞላው

Read More