HomeIn-depth Analysis (Page 2)

In-depth Analysis

በሚሊዮን በየነ @MillionBeyene አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26/2015 ዓ.ም፡- በፕሪቶርያው ስምምነት መሰረት በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር መቋቋሙ ይታወቃል። የጊዜያዊ አስተዳደሩ ቆይታ ቢያንስ ስድስት ወራት ቢበዛ ደግሞ አንድ አመት እንደሚሆን ተደንግጓል። ይህም ማለት ግዜው ሲያልቅ በክልሉ ምርጫ ይካሄዳል ማለት ነው። ከጊዜያዊ አስተዳደሩ የስልጣን ግዜ ማብቃት በኋላ በሚካሄደው ምርጫ አሸናፊ ሆኖ

Read More

በሚሊዮን በየነ @MillionBeyene አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15/ 2015 ዓ.ም፡- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ለኢትዮጵያ ያቋቋመው የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች መርማሪ ኮሚሽን በምክር ቤቱ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ሪፖርት አቅርቧል። በቀረበው ሪፖርት ላይ ተመርኩዘው አባል ሀገራቱ የተለያዩ አስተያየቶችን ሰጥተዋል። ምክር ቤቱ መርማሪ ኮሚሽኑን ካቋቋመበት ግዜ ጀምሮ

Read More

በኡም ራኩባ የስደተኞች መጠለያ ውስጥ የምትገኝ የትግራይ ሴት ስደተኛ ራሷን ከአቧራ ለመከላከል እየጣረች። ገዳረፍ ክልል፣ ሱዳን፣ ታህሳስ 2020። ፎቶ፡ MSF በቤካ ኣቶማ  @bek_boru አዲስ አበባ፣ ህዳር 15/ 2015 ዓ.ም፡- በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ መንግስት እና በትግራይ ባለስልጣናት መሃል የተካሄደው የሰላም ስምምነት ይፋ ከሆነ ማግስት ጀምሮ የተለያዩ

Read More