HomeIn-depth Analysis (Page 4)

In-depth Analysis

በአማራ ታጣቂዎች ጥቃት ከምዕራብ ኦሮሚያ የተፈናቀሉ የኦሮሞ ማህበረሰብ አባላት በአዳማ ከተማ ተጠልለው በእቴነሽ አበራ @EteneshAB እና ደረጄ ጎንፋ @DerejeGonfa አዲስ አበባ፤ የካቲት 15፤2014-በምስራቅ እና በሆሮጉድሩ ወለጋ ዞኖች እየተካሄደ ያለው የእርስ በእርስ ግጭት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን እያፈናቀለ ይገኛል፡፡ ለአዲስ እስታንዳርድ ተደጋጋሚ ቅሬታዎች ከሁለቱም ዞኖች ሲደርሳት ቆይተዋል፡፡ በግጭቱ

Read More

በአዲስ አበባ የአማራ ማህበረሰብ አባላት ከላይኛው ጫፍ ከግራ ወደ ቀኝ፡ ሴቶች፤ አረጋውያን እና ህፃናት: ታምሩ ደገፋ ሰው ተፈናዋዮችን ሲያፅናኑ፤ ካሳየው ለማ እና ቢራራ ጌታነው በ እቴነሽ አበራ @EteneshAB እና ጌታሁን ፀጋዬ @GetahunTsegay12 አዲስ አበባ፤ የካቲት 14፤2014-በምዕራብ ኦሮሚያ ይኖሩ የነበሩ በመቶዎች የሚቆጠሩ የአማራ ማህበረሰብ አባላት ለወራት በዘለቀው ጥቃትና

Read More

በእቴነሽ አበራ አዲስ አበባ ታህሳስ 23፤ 2014፤ ባለፈው አመት ህዳር ወር የተጀመረው የትግራይ ጦርነት ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ ከ1,300 በላይ የአስገድዶ መድፈር ድርጊቶች መከሰት ሪፖርት የተደረገ ሲሆን በህብረተሰቡ ዘንድ ባለው መገለል ሳቢያ በርካታ ጾታን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶች በቡድን አስገድዶ መደፈር እና ተያያዥ ጉዳዮች ጨምሮ ሪፖርት ሳይደረጉ እንዳልቀሩ

Read More