እለታዊ ዜና፦በኦሮሚያ ክልል የወባ፣ የኩፍኝ እና የኮሌራ ወረርሽኝ መከሰቱን የኦሮሚያ ጤና ቢሮ አስታወቀ
በሻሸመኔ በ IVI እና አጋሮቹ የተካሄደ የኮሌራ ክትባት ዘመቻ ። የስዕል ክሬዲት፡ አለም አቀፍ የክትባት ተቋም/ግንቦት 2015 አዲስ አበባ፣ ህዳር 7/2015 ዓ.ም፡- በተለያዩ የኦሮሚያ ዞኖች ወባ፣ ኩፍኝ እና ኮሌራ በሽታዎች በወረርሽኝ መልክ በመከሰታቸው ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ የኦሮሚያ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አበራ ቦቶሬ
0 Comments