HomeHorn of Africa (Page 88)

Horn of Africa

በመካሄድ ላይ ያለው የአገው ፈረሰኞች ፌስቲቫል ከፊል እይታ። ፎቶ፡ አዊ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ አዲስ አበባ፣ጥር 22/ 2015 ዓ.ም፡– 83ኛው የአገው ፈረሰኞች ማህበር የምስረታ በዓል በአማራ ክልል በምትገኘው አዊ ዞን፣ እንጅባራ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡ በበዓሉ አከባበር ላይ የፌዴራል እና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች፣ ልዩ ልዩ የኪነ ጥበብ ሰዎች

Read More

በጌታሁን ለገሰ @Birmaduu2 አዲስ አበባ፣ጥር 22/ 2015 ዓ.ም፡– በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ ዞን አዲያ በርጋ ወረዳ የሚገኘው የዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ 20 ሠራተኞቹ ባልታወቁ ታጣቂዎች መታገታቸውን በጉዳይ በቂ መረጃ ያላቸው አንድ የኩባንያው ባልደረባ ለአዲስ ስታንዳርድ ተናገሩ። ባልደረባው አዲስ ስታንዳርድ በስልክ እንደገጸው ጠለፋው የተፈፀመው ሀሙስ ጥር 18 ቀን 2015

Read More

በጥምቀት በዓል ዋዜማ ከሽሬ ከተማ የወጡ ፎቶዎች የኤርትራ ጦር በከተማው ውስጥ እንዳለ ያሳያሉ። ፎቶ: ሃፍቶም በርሄ አዲስ አበባ፣ጥር 22/ 2015 ዓ.ም፡– ባሳለፍነው ሳምንት መገባደጃ በናይሮቢ ጋዜጣው መግለጫ የሰጡት በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአሜሪካ አምባሳደር ሊንዳ ቶማስ የኤርትራ ሰራዊት ከኢትዮጵያ አለመውጣቱ ገልጸዋል። የኤርትራ ወታደሮችምንም እንኳን ወደ ድንበር አከባቢ

Read More