HomeHorn of Africa (Page 78)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13/ 2015 ዓ›ም፡- በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ ከወጀባር፣ቃጤሳ እና ሬቦ የሚቀርቡ የውሃ አገልግሎቶች ለረዥም ጊዜ መቋረጡን ተከትሎ በተነሣ ተቃውሞ የመንግሥት የጸጥታ ኃይል በወሰደው እርምጃ ለተገደሉ እና ለተጎዱት ዜጎች መንግሥት ካሣ እንዲሰጥ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)

Read More

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ህገ ወጥ የኤጴስ ቆጶሳት ሹመት ሰጥተዋል፣ አዲስ ሲኖዶስ አቋቁመዋል ካለቻቸው አካላት ጋር ስምምነት ላይ ብትደርስም ሊቃነ ጳጳሳቱ ስምምነቱን መጣሳቸውን ቅዱስ ሲኖዶስ  አስታወቀ፡፡ "ወደ ዘጠኝ ሰዓት አካባቢ አዲሱ ሲኖዶስ በሚል አዲስ ስም ባስተላለፉት ሁሉም በአንድነት ጵጵስናው የሚመለከታቸውም

Read More

የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት መሪ ኩምሳ ዲሪባ(ጃል መሮ)ፎቶ የቪዲዮ የተወሰደ/ አዲስ ስታንዳርድ አዲስ አበባ፣ የካቲት 11/2015 ዓ.ም፡- በትላንትናው ዕለት የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ሽመልስ አብዲሳ በክልሉ ታጥቆ ለሚብቀሳቀሰው የኦነግ ሸኔ ቡድን የሰላም እና የእርቅ ጥሪ ማቅረባቸውን ተከትሎ የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት በዛሬው ዕለት ባወጣው መግለጫ የሰላም እና የዕርቅ

Read More