HomeHorn of Africa (Page 72)

Horn of Africa

መንግስት ፌስቡክ፣ ቴሌግራም፣ ቲክቶክ እና ዩቱዩብ የማህበራዊ ሚዲያ ዘዴዎችን ዜጎቹ እንዳይጠቀሙ ገደብ ከጣለ አንድ ወር ሆኖታል አዲስ አበባ፣ የካቲት 30/ 2015 ዓ.ም፡– የኢትዮጵያ መንግስት ከአንድ ወር በፊት በተመረጡ የሶሻል ሚዲያ የትስስር ዘዴዎች ላይ የጣለውን ገደብ እንዲያነሳ የሚጠይቁ አካላት እየተበራከቱ መጥተዋል። በዛሬው ዕለትም የካቲት 30 ቀን

Read More

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነርና የፀጥታና ደኅንነት ግብረ-ኃይል አባል ጌቱ አርጋው አዲስ አበባ፣ የካቲት 30/ 2015 ዓ.ም፡– የፀጥታ እና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል የኦፕሬሽናል ኮሚቴ ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው በአድዋ በዓል አከባበር ላይ ተፈጥሮ በነበረው ሁከት 878 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን በአሉን

Read More

በመድሃኔ እቁባሚካኤል @Medihane አዲስ አበባ፣ የካቲት 28/ 2015 ዓ.ም፡– በሶማሌ ክልል ዳዋ ዞን በተከሰተው ከፍተኛ ድርቅ በርካታ ሰዎች ተጊጂ መሆናቸውን፣ እንስሳት እየሞቱ መሆኑን፣ ወንዞችም ሆነ የውሃ ጉድጓዶች መድረቃቸውን፤ ሰዎችም መሞት መጀመራቸውም ነዋሪዎች ለአዲስ ስታንዳርድ ገልፁ፡፡ በዞኑ በሚገኙ አራት ወረዳዎች ሞያሌ፣ ሁዴት፣ ከደዱማ እና ሙባረክ የሚኖሩ አርብቶ አደሮች

Read More