ዜና: የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት መሪዎች ጉብኝት፤ የሱዳን እና ሶማሊያ መሪዎች አስመራን ሲጎበኙ የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ጁባን ጎብኝተዋል
from pm Abiy FB page አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5/ 2015 ዓ.ም - የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት መሪዎች በትላንትናው ዕለት ሶስት ጉብኝቶችን አካሂደዋል። ተጠቁሟል። የኤርትራዋ አስመራ ከተማ የሁለት ሀገራት ከፍተኛ ልዑካንን ትላንት ያስተናገደች ሲሆን ጁባ ደግሞ አንድ ጉብኝት አስተናግዳለች። የኢትዮጵያው ጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድ ወደ ጁባ አቅንተው ከሀገሪቱ መሪዎች
0 Comments