የዜና ትንተና፡የአፍሪካ ህብረት እና የትግራይ ክልል አፋጣኝ ያለ ቅድመ ሁኔታ የተኩስ አቁም ያስፈልጋል ሲሉ፤ መንግስት “የመከላከያ እርምጃዉን” እቀጥላለሁ አለ
በትግራይ ክልል ውስጥ የሚገኙ የኩናማ ማህበረሰብ አባላት ከባድ ጥቃት ደርሶባቸው ከቀያቸው ተፈናቅለው በቅርቡ በDW ቴሌቪዥን ቀርበዋል። አዲስ አበባ ጥቅምት 07, 2015: የፌደራል መንግስት "የህወሓትን ተደጋጋሚ ጥቃት እና ከውጭ ሃይሎች ጠላት ጋር እያደረገ ያለውን ትብብር" በመቃወም የመከላከል እርምጃውን እንደሚቀጥል ገለጸ። የኢትዮጵያና የኤርትራ ጦር ኃይሎች በሰሜን ምዕራብ ትግራይ ክልል
0 Comments