HomeHorn of Africa (Page 110)

Horn of Africa

በትግራይ ክልል ውስጥ የሚገኙ የኩናማ ማህበረሰብ አባላት ከባድ ጥቃት ደርሶባቸው ከቀያቸው ተፈናቅለው በቅርቡ በDW ቴሌቪዥን ቀርበዋል። አዲስ አበባ ጥቅምት 07, 2015: የፌደራል መንግስት "የህወሓትን ተደጋጋሚ ጥቃት እና ከውጭ ሃይሎች ጠላት ጋር እያደረገ ያለውን ትብብር" በመቃወም የመከላከል እርምጃውን እንደሚቀጥል ገለጸ። የኢትዮጵያና የኤርትራ ጦር ኃይሎች በሰሜን ምዕራብ ትግራይ ክልል

Read More

አንቶኒ ብሊንከን አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 05/2015 ዓ/ም: የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን በሰሜን ኢትዮጵያ በተለይም በትግራይ ክልል በሽሬ ዙሪያ በተከሰተው ግጭት እና እየጨመረ በመጣው ሁከት፣ የህይወት መጥፋትና ሰላማዊ ሰዎችንና ንጹሃንን ኢላማ ያደረገ ጥቃት አስመልክቶ እየወጡ ያሉ ሪፖርቶች "አሜሪካን አሳስባታል" ብለዋል። አሜሪካ "የኢትዮጵያ እና የኤርትራ

Read More

አቶ ካንባታ ካዊ ፤ አቶ ተስፋፅዮን ለገሠ ፤ አቶ ምትኩ በላይነህ ። ፎቶ ሶሻል ሚዲያ በምህረት ገ/ክርስቶስ አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 05/2015 ዓ/ም፦ በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ሽብርተኛ ተብለው ለተፈረጁት መንግስት "ኦነግ ሸኔ" ብሎ ለሚጠራው የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት እና ህወሓት የገንዘብ ድጋፍ ታደርጋላቹ ተብላዉ በሲዳማ ክልል

Read More