ዜና፡ አለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ለተፈናቀሉ ሰዎች የቤት ቁሳቁሶችን አከፋፈለ
አለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ሻምቡ ውስጥ ለተፈናቀሉ ሰዎች አስፈላጊ የሆኑ የቤት እቃዎችን ሲያከፋፍል። ፎቶ፡ አለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ አዲስ አበባ፤ ጥቅምት፣10/2015 ዓ.ም፡- ባለፈው ሳምንት አለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ (ICRC) በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ሻምቡ ከተማ ተጠልለው ለሚገኙ
0 Comments