ዜና፡ የኢትዮ ቴሌኮም 2015 በጀት ዓመት 75.8 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ ገቢ ምግኘቱን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ሓምሌ 11 /2015 ዓ.ም፡- የኢትዮ ቴሌኮም 2015 በጀት ዓመት 75.8 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ ገቢ በማግኘት የእቅዱን 101% ማሳካቱን አስታወቀ፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ከሐምሌ 2014 እስከ ሰኔ 2015 ያለውን የሥራ አፈጻጸሙን የሚገልፅ ሪፖርቱ ዛሬ ሓምሌ 11፣ 2015 ዓ.ም. ይፋ አድርጓል፡፡ በሪፖርቱም የገቢ ምንጩን በማስፋት በዋናነት ከመሠረታዊ