ዜና፡ በአዲስ አበባ ለረጅም ጊዜ አገልግሎት ላይ ያልዋለ 90 ሔክታር መሬት ተመላሽ ተደረገ
ዶ/ር ቀንዓ ያደታ: የአዲስ አባባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማት ማኔጅመንት ቢሮ ኃላፊ - ፎቶ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ፅ/ቤት አዲስ አበባ፣ ህዳር 12/2015 ዓ.ም፡- በመዲናዋ 90 ሔክታር የሚሆን መሬት ወስደው ለበርካታ ዓመታት ሳያለሙ አጥረው ካስቀመጡ ተቋማትና ግለሰቦች ላይ መሬቱ መወሰዱን የአዲስ አባባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማት