HomeEthiopia (Page 144)

Ethiopia

ዶ/ር ቀንዓ ያደታ: የአዲስ አባባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማት ማኔጅመንት ቢሮ ኃላፊ - ፎቶ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ፅ/ቤት አዲስ አበባ፣ ህዳር 12/2015 ዓ.ም፡- በመዲናዋ 90 ሔክታር የሚሆን መሬት ወስደው ለበርካታ ዓመታት ሳያለሙ አጥረው ካስቀመጡ ተቋማትና ግለሰቦች ላይ መሬቱ መወሰዱን የአዲስ አባባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማት

Read More

አቶ ሲራጅ አደም  ፎቶ፡ ጓደኛው አዲስ አበባ፣ ህዳር 10/2015 ዓ.ም: – የቀድሞው የሶማሊ  ክልል ጤና ቢሮ ሃላፊ አቶ ሲራጅ አደም  ሐሙስ ህዳር 9 ቀን 2015 ዓ/ም በድሬዳዋ ከተማ ተይዞ ወደ ሶማሊ ክልል መዲና ጅግጅጋ ከተማ ተወስደው በእስር ላይ አንደሚገኙ ለአዲስ ስታንዳርድ የደረሰው መረጃ ይጠቁማል። የቀድሞ የሶማሊ ክልል የጤና ቢሮ ሃላፊ አቶ ሲራጅ አደም በ2013 ዓ/ም ከስልጣናቸው ከለቀቁ በኋላ የመንግስት ተቺ በመሆን በተለያዩ ማህበራዊ

Read More

አዲስ አበባ፣ ህዳር 10/2015 ዓ.ም: - የገንዘብ ሚኒስቴር ባለፈው ወር የውጭ ምንዛሪ እንዳይሰጣቸው ከታገዱት 38 ዓይነት የሸቀጦች ምድብ   በከፊል ማስተካከያ ማድረጉን አስታወቀ። የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ በትዊተር ገፃቸው እንዳስታወቁት ነፃ የተደረገው ምርትና አገልግሎታቸውን በውጭ ምንዛሪ ለመሸጥ ፍቃድ የተሰጣቸው ሆቴሎች፣ የቤት እቃዎች፣ ሬስቶራንቶች፣ ሱፐርማርኬቶች እና ከቀረጥ

Read More