HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 159)

Author: Alemitu Homa

የኤምኤስኤፍ ሙሉ መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል ። አዲስ አበባ ጥር 5/ 2014- ሦስቱ ባልደረቦቻችን ማሪያ፣ቴድሮስ እና ዮሐንስ ከተገደሉ ከስድስት ወራት በኋላ፣ ሙሉ ሁኔታው እና ኃላፊነታቸው፣ ግድያታቸው እስካሁን ግልጽ አልሆነም። በሰኔ 17 ቀን 2013፣ የአደጋ ጊዜ አስተባባሪ የሆነችው  የ35 ዓመቷ ማሪያ ሄርናንዴዝ፣ ረዳት አስተባባሪ የ32 ዓመቱ ዮሐንስ ሃለፎም ረዳ፤ እና

Read More

ጋዜጠኛ እና ደራሲ ተስፋዬ ገብረአብ በእቴነሽ አበራ አዲስ አበባ ታህሳስ 22፤ 2014፤  ከኤርትራውያን ቤተሰቦቹ ከአዲስ አበባ 45ኪሎ ሜትር እርቀት ላይ በምትገኘው ቢሾፍቱ ከተማ የተወለደው አወጋዛቢው ደራሲ እና ጋዜጠኛ ተስፋዬ ገብረአብ ከ11 በላይ የመጀመሪያ መፅሐፍትን እና ሁለት አጫጭር ልብ ወለድ ለንባብ አብቅቷል። ባለትዳር እና የ3 ልጀች አባት

Read More

አስኮ የሚገኘው የወጣቶች ማእከል  ጌታሁን ፀጋዬ  አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2014፤ ህዳር አጋማሽ ከኦሮሚያ ክልል ከምስራቅ ወለጋ የተፈናቀሉ የአማራ ተወላጆች  በአዲስ አበባ መጠጊያ ፍለጋ ላይ እንደነበሩ ለአዲስ ስታንዳርድ ጥቆማዎች ደርሰው ነበር፡፡ ተፈናቃዮቹ በአብያተ ክርስቲያናት እና በወጣትማእከላት በተዘጋጁ ጊዜያዊ ካምፖች ተጠልለው እንደሚገኙ ከተነገረላቸው ቦታዎች መካከል በኮልፌ ቀራንዮ አስኮ

Read More