ዜና፡ሰሜን ወሎ ዞን ራያ ቆቦ ወረዳ የሚገኙ ስምንት ቦታዎች በትግራይ ሃይሎች ቁጥጥር ስር መሆናቸውን ነዋሪዎች እና ፖሊስ ገለፁ
ራያ ቆቦ ወረዳ አካባቢ በብሩክ አለሙ አዲስአበባ፡ሰኔ15/2014 ዓ.ም፡- በሰሜን ወሎ ዞን ራያ ቆቦ ወረዳ የሚገኙ ስምንት ቦታዎች በትግራይ ሃይሎች ቁጥጥር ስር መሆናቸውን ነዋሪዎቹ ለአሜሪካ ድምፅ የአማርኛ ስርጭት ገለፁ፡፡ የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነትን ተከትሎ ከራያ ቆቦ የተለያዩ ወረዳዎች እንዲሁም በትግራይ ክልል ደቡባዊ ዞን ከአላማጣና አጎራባች አካባቢዎች የተፈናቀሉ 70,000 የሚገመቱ ተፈናቃዮች
0 Comments