HomeArticles Posted by Alemitu Homa (Page 101)

Author: Alemitu Homa

የኮቪድ ወረርሽኝ፣ ድርቅ፣ ጦርነትና ግጭት ሳቢያ በሴቶችና ሕፃናት መሰረታዊ መብቶች ላይ ከፍተኛ ጫና ማሳደራቸውን ኮሚሽኑ ገልጿል አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22/2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ የሰሜኑ ክፍል በተነሳው ጦርነት በሴቶች እና በሕፃናት ላይ ለጦርነት ዓላማ ስልታዊ በሆነ መልኩ ጨምሮ መጠነ-ሰፊ ጥቃቶች መፈፀማቸውን እና በሶማሌ፣ በአፋር፣ በኦሮሚያ፣ በጋምቤላ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣

Read More

አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጥቅምት 16፣ 2015 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ ከ5 ነጥብ 1 ቢሊዮን ብር በላይ በሕገ-ወጥ መንገድ ሲያንቀሳቅስ የነበረ ግለሰብን ከ25 ግብረ-አበሮቹ ጋር በቁጥጥር ሥር አውሎ ምርመራ እያረገ መሆኑን ገልጿል፡፡ በወንጀሉ ተጠርጥሮ በቁጥጥር ስር የዋለው ግለሰብ ሳሙኤል እጓለ አለሙ ፣ በቅፅል ስሙ ሳሚ ዶላር

Read More

ወ/ት ጁዌሪያ መሀመድ ኢብራሂም አዲስ አበባ፣ጥቅምት16/ 2015 ዓ.ም፡-የሶማሌ ክልል ምክር ቤትና የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል የሆኑት ወ/ት ጁዌሪያ መሀመድ ኢብራሂም በሶማሊ ክልል ዋና ከተማ ጅግጅጋ ገራድ ዊልዋል አየር ማረፊያ ውስጥ ከፌደራል ፖሊስ አባል በተተኮሰባቸው ጥይት ህይወታቸው ማለፉን የሶማሌ ክልል ኮምንኬሽን ቢሮ አስታወቀ። በተጓዦች እና

Read More