ዜና: በኢትዮጵያ ጦርነቱ ያደረሰውን ጉዳት እና የሰብአዊ መብት ጥሰት በተመለከተ በጥንቃቄ ምላሽ የሰጡት ብሊንከን በሰላም ስምምነቱ ላይ ያላቸውን ተስፋ ገልጸዋል
ፎቶ ከብሊንከን የትዊተር ገጽ አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7/ 2015 ዓ.ም - ትላንት ረቡዕ መጋቢት 6 ቀን 2015 ዓ.ም ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡት የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ጥንቃቄ በተሞላበት፣ ላለማስቀየም ጥረት በታከለበት መንገድ በኢትዮጵያ ባለፉት ሁለት አመታት በተካሄደው ጦርነት የተፈጸመውን ግፍ እና ጥፋት አስመልክተው ምላሽ ሰጥተዋል።
0 Comments