ቃለ-ምልልስ፡ “መንግስት ለውይይት በሩን መክፈት፣የሰራተኞችን ጥያቄ መመለስ እንደዚሁም የስራ ታክስን መቀነስ አለበት”- አቶ ካሳሁን ፎሎ የኢሰማኮ ፕሬዚዳንት
የኢትዮጵያ ሰራተኞች ማህበራት ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ካሳሁን ፎሎ፣ ፎቶ_ ከክምችት በሞላ ምትኩ @MollaAyenew ባለፉት ሶስት አስርት ዓመታት የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ገፅታ እየተቀየረ መምጣቲ ያደባባይ ምስጢር ነው፡፡ ብዙ የኢንዱስትሪዎች እና የማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዞች በመስፋፋታቸው ቁጥራቸው ቀላል የማይባል ሰዎች የስራ እድል ተጠቃሚ ቢሆኑም በሰራተኞች አያያዝና መብት ዙሪያ የሚነሱ በርካታ ችግሮች