ዜና: ከቤት ባለመውጣት አድማ የታጀበው የጠቅላይ ሚኒስትሩ የወልቂጤ ከተማ ጉብኝት
Photo social media አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18/ 2015 ዓ.ም - ከትላንት በስቲያ ቅዳሜ መጋቢት 16 ቀን 2015 የጉራጌ ዞን ዋና ከተማ ወልቂጤ ከጠዋት ጀምሮ ለተወሰኑ ሰአታት ጭር ብላ አሳልፋለች። ይህም የሆነው የጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ወደ ከተማዋ በመምጣታቸው ምክንያት መልዕክት ለማስተላለፍ ያለመ ነው ሲል የወልቂጤ ነዋሪው
0 Comments