Home2023 (Page 91)

March 2023

Photo social media አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18/ 2015 ዓ.ም - ከትላንት በስቲያ ቅዳሜ መጋቢት 16 ቀን 2015 የጉራጌ ዞን ዋና ከተማ ወልቂጤ ከጠዋት ጀምሮ ለተወሰኑ ሰአታት ጭር ብላ አሳልፋለች። ይህም የሆነው የጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ወደ ከተማዋ በመምጣታቸው ምክንያት መልዕክት ለማስተላለፍ ያለመ ነው ሲል የወልቂጤ ነዋሪው

Read More

photo from social media አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18/ 2015 ዓ.ም - የአማራ ድምፅ ሚዲያ ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ጌትነት አሻግሬ ትላንት መጋቢት 17 ቀን 2015 ዓ.ም. ከቤቱ በጸጥታ ሀይሎች ተይዞ መወሰዱን ቤተሰቦቹና የስራ ባልደረቦቹ ገለጹ፡፡ የጌትነት አሻግሬ እህት እመቤት ታደሰ ለአዲስ ስታንዳርድ እንደተናገሩ ትላንት አመሻሽላይ ወደ ቤቱ በመመለስ

Read More

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16/2015 - በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት በሚገኘው የዳውሮ ዞን በዋና የሀይል ማሰራጫ ትራንስፎርመር በተፈጠረ ከባድ ብልሽት መብራት ከተቋረጠ 10 ቀን የሆነው ሲሆን፣ የዞኑ አስተዳደር ችግሩን ለመፍታት ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ ነው ብሏል። የዳውሮ ዞን መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ እንደገለጸው፣

Read More