ዜና፡ ኢትዮጵያ ለሳፋሪኮም ኩባንያ የሞባይል ገንዘብ የማገበያየት ፈቃድ መስጠቷ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሞባይል ፋይናንስ አገልግሎት ፍቃድ ለሳፋሪኮም የቴሎኮም ኩባንያ መስጠቱ ተገለጸ። ኤም ፒሳ በሚል የሞባይል ስልክ የግብይት አገልግሎት በመስጠት የሚታወቀው ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ በዘርፉ ፈቃድ ያገኘ የመጀመሪያው የውጭ ኩባንያ አድርጎታል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሳፋሪኮም ፈቃድ ማግኘቱ አዳዲስ የባንክ አገልግሎቶች በኢትዮጵያ ገበያ