ዜና፡ በአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን ደብረ ኤሊያስ ወረዳ በምትገኝ ቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ ውስጥ በተከፈተ ጥቃት በርካታ ሰዎች መሞታቸው ተገለፀ
አማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን ደብረ ኤሊያስ ወረዳ አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24/ 2015 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን ደብረ ኤሊያስ ወረዳ በምትገኝ ቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ ውስጥ የመንግስት የመንግስት ፀጥታ ሀይል በተከፈተ ጥቃት በርካታ ሰዎች መሞታቸው ተገለፀ፡፡ የደብረ ኤልያስ ወረዳ ሰላምና ፀጥታ ፅ/ቤት፤ በደጎልማ ቀበሌ የሚገኘው
0 Comments