ዜና፡ የአለም የምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ የሚያቀርበውን የምግብ እርዳታ ማቆሙን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3/2015 ዓ.ም፡- እንደ የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት ዩኤስኤድ ሁሉ የአለም የምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ ሲያቀርብ የነበረውን እርዳታ በተለያዩ መንገዶች ላልታለመለት አላማ እየዋለ ነው በሚል ላልተወሰ ግዜ በሀገር አቀፍ ደረጃ ሙሉ በሙሉ ማቆሙን አስታወቀ። በኢትዮጵ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለተጎጂዎች ተብሎ የሚቀርብ እርዳታ ላልታለመለት አላማ እየዋለ መሆኑ
0 Comments