ዜና፡ በትግራይ የምግብ እርዳታ በመቋረጡ ምክንያት የሚሞቱ ሰዎች መጨመሩ አሜሪካ ድጋጤ ፈጥሮብኛል ስትል ገለጸች
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23/2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ የረድኤት ድርጅቶች የምግብ እርዳታ አቅርቦታቸውን በማቋረጣቸው ሳቢያ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱ ተዘግቧል። አሶሼትድ ፕሬስ በትግራይ የሚገኙ ባለስልጣናት በክልሉ በሚገኙ ሁሉም ዞኖች የምግብ እርዳታ ከተቋረጠ ወዲህ 728 ሰዎች መሞታቸውን ገልጸውልኛል ሲል ዘግቧል። ይህንንም ተከትሎ የአሜሪካ የተራድኦ ድርጅት ለዜና አውታሩ በላከው
0 Comments