ዜና፡ በጎንደር አምስት ሰዎችን በመግደልና አምስት ሰዎችን የመግደል ሙከራ ወንጀል የፈፀመ ሀምሳ አለቃ በእድሜ ልክ ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወሰነ
አዲስ አበባ፣ ጥር፣ 2/2015 ዓ.ም፡- የ65 አመቱ ተከሳሽ ሀምሳ አለቃ ጀምበር ታከለ በጎንደር ዙርያ ወረዳ ላየ ዱጌ ቀበሌ ከባድ በሆነ ጭካኔ እና ግፍ በተሞላበት አምስት ሰዎችን በመግደል እና አምስት ሰዎችን ደግሞ የመግደል ሙከራ ወንጀል በመፈፀሙ በእድሜ ልክ ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወሰነ፡፡ ግለሰቡ ጎንደር ዙርያ ወረዳ ዱጌ
0 Comments