ዜና፡ በምሥራቅ ወለጋ ዞን ጎቡ ሰዮ ወረዳ አኖ ከተማ በታጣቂዎች በተፈፀመ ጥቃት ሶስት ህፃናትን ጨምሮ ቢያንስ 50 ሰዎች ተገድለዋል፤ የፌዴራል ኃይሎች “ሸኔን ተባብራችኋል” በሚል ጥርጣሬ ስምንት ሰዎችን ገድለዋል፡ ኢሰመኮ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2014 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በኦሮሚያ ክልል በምሥራቅ ወለጋ ዞን ጎቡ ሰዮ ወረዳ አኖ ከተማ በጥር 25 ቀን 2015 ዓ.ም. በዋናነት የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን ኢላማ በማድረግ በተፈጸመ ጥቃት አንድ የክልል የሥራ ኃላፊ ከነሾፌሩ፣ የከተማ ፖሊስ እና የቀበሌ ሚሊሻ አባላትን
0 Comments